ColBERT-Roberta-Amharic-Base
This is a
PyLate model finetuned from
rasyosef/roberta-base-amharic . It maps sentences & paragraphs to sequences of 128-dimensional dense vectors and can be used for semantic textual similarity using the MaxSim operator.
Training Code
This model was trained as part of our ACL 2025 Findings paper: Optimized Text Embedding Models and Benchmarks for Amharic Passage Retrieval .
Model Details
Model Description
Model Type: PyLate model
Base model: rasyosef/roberta-base-amharic
Document Length: 256 tokens
Query Length: 32 tokens
Output Dimensionality: 128 tokens
Similarity Function: MaxSim
Model Sources
Full Model Architecture
ColBERT(
(0): Transformer({'max_seq_length': 255, 'do_lower_case': False}) with Transformer model: XLMRobertaModel
(1): Dense({'in_features': 768, 'out_features': 128, 'bias': False, 'activation_function': 'torch.nn.modules.linear.Identity'})
)
Usage
First install the PyLate library:
Retrieval
PyLate provides a streamlined interface to index and retrieve documents using ColBERT models. The index leverages the Voyager HNSW index to efficiently handle document embeddings and enable fast retrieval.
Indexing documents
First, load the ColBERT model and initialize the Voyager index, then encode and index your documents:
1 from pylate import indexes , models , retrieve
2
3 # Step 1: Load the ColBERT model
4 model = models . ColBERT (
5 model_name_or_path = "rasyosef/colbert-roberta-amharic-base" ,
6 )
7
8 # Step 2: Initialize the Voyager index
9 index = indexes . Voyager (
10 index_folder = "pylate-index" ,
11 index_name = "index" ,
12 override = True , # This overwrites the existing index if any
13 )
14
15 # Step 3: Encode the documents
16 documents_ids = [ "1" , "2" , "3" , "4" , "5" ]
17 documents = [
18 "አስመላሽ ተካ ለኢትዮጵያ ቋንቋዎች የማሽን ትርጉም አገልግሎት የሚያቀርበው ልሳን ኩባንያ ተባባሪ መሥራች ነው። መቀመጫውን በርሊን ያደረገው ልሳን በሥራው ከአርቴፊሺያል ኢንተለጀንስ ጋር በጥብቅ ይተሳሰራል። አስመላሽ የአንድ ለአንድ እንግዳ ነው። አሜሪካ እና ቻይና ስለሚወዳደሩበት ቴክኖሎጂ እና ለአፍሪካ ስለሚኖረው ፋይዳ እሸቴ በቀለ አነጋግሮታል።" ,
19 "ከተደጋጋሚ መሬት መንቀጥቀጥ በኋላ አፋር ክልል እሳት ከመሬት ውስጥ ሲፈላ ታይቷል፡፡ ከመሬት ውስጥ እሳትና ጭስ የሚተፋው እንፋሎቱ ዛሬ ማለዳውን 11 ሰዓት ግድም ከከባድ ፍንዳታ በኋላየተስተዋለ መሆኑን የአከባቢው ነዋሪዎች እና ባለስልጣናት ለዶቼ ቬለ ተናግረዋል፡፡ አለት የሚያፈናጥር እሳት ነው የተባለው እንፋሎቱ በክልሉ ጋቢረሱ (ዞን 03) ዱለቻ ወረዳ ሰጋንቶ ቀበሌ መከሰቱን የገለጹት የአከባቢው የአይን እማኞች ከዋናው ፍንዳታ በተጨማሪ በዙሪያው ተጨማሪ ፍንዳታዎች መታየት ቀጥሏል ባይ ናቸው፡፡" ,
20 "በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሃድያ ዞን ጊቤ ወረዳ በሚገኙ 12 ቀበሌዎች መሠረታዊ የመንግሥት አገልግሎት መስጫ ተቋማት በሙሉና በከፊል በመዘጋታቸው መቸገራቸውን ነዋሪዎች አመለከቱ። ከባለፈው ዓመት ጀምሮ የጤና፣ የትምህርት እና የግብር አሰባሰብ ሥራዎች በየአካባቢያቸው እየተከናወኑ አለመሆናቸውንም ለዶቼ ቬለ ተናግረዋል።" ,
21 "የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል እና የቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ የነበሩት አቶ ክርስቲያን ታደለ እና የአማራ ክልል ምክር ቤት አባል የሆኑት አቶ ዮሐንስ ቧያለው ከቃሊቲ ወደ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት መዛወራቸውን ጠበቃቸው ተናገሩ።" ,
22 "ከ15 የተባበሩት መንግሥታት የጸጥታ ጥበቃ ምክር ቤት አባላት መካከል ትላንት ዓርብ በነበረው ድምጽ አሰጣጥ ዘጠኙ የውሳኔ ሐሳቡን ደግፈዋል። የውሳኔ ሐሳቡ ያገኘው የድጋፍ ድምጽ ለመጽደቅ ከሚያስፈልገው ዝቅተኛው ነው። ስድስት ሀገራት ማለትም ሩሲያ፣ ቻይና፣ አልጄሪያ፣ ሴራ ሊዮን፣ ሶማሊያ እና ፓኪስታን ድምጸ ተዓቅቦ አድርገዋል።" ,
23 ]
24
25 documents_embeddings = model . encode (
26 documents ,
27 batch_size = 32 ,
28 is_query = False , # Ensure that it is set to False to indicate that these are documents, not queries
29 show_progress_bar = True ,
30 )
31
32 # Step 4: Add document embeddings to the index by providing embeddings and corresponding ids
33 index . add_documents (
34 documents_ids = documents_ids ,
35 documents_embeddings = documents_embeddings ,
36 )
Note that you do not have to recreate the index and encode the documents every time. Once you have created an index and added the documents, you can re-use the index later by loading it:
1 # To load an index, simply instantiate it with the correct folder/name and without overriding it
2 index = indexes . Voyager (
3 index_folder = "pylate-index" ,
4 index_name = "index" ,
5 )
Retrieving top-k documents for queries
Once the documents are indexed, you can retrieve the top-k most relevant documents for a given set of queries.
To do so, initialize the ColBERT retriever with the index you want to search in, encode the queries and then retrieve the top-k documents to get the top matches ids and relevance scores:
1 # Step 1: Initialize the ColBERT retriever
2 retriever = retrieve . ColBERT ( index = index )
3
4 # Step 2: Encode the queries
5 queries_embeddings = model . encode (
6 [
7 "የጸጥታ ጥበቃው ምክር ቤት በደቡብ ሱዳን ላይ የተጣለውን የጦር መሣሪያ ማዕቀብ ለዓመት አራዘመ" ,
8 "የተደጋገመው የመሬት መንቀጥቀጥና የእሳተ ገሞራ ምልክት በአፋር ክልል"
9 ] ,
10 batch_size = 32 ,
11 is_query = True , # # Ensure that it is set to False to indicate that these are queries
12 show_progress_bar = True ,
13 )
14
15 # Step 3: Retrieve top-k documents
16 scores = retriever . retrieve (
17 queries_embeddings = queries_embeddings ,
18 k = 10 , # Retrieve the top 10 matches for each query
19 )
Reranking
If you only want to use the ColBERT model to perform reranking on top of your first-stage retrieval pipeline without building an index, you can simply use rank function and pass the queries and documents to rerank:
1 from pylate import rank , models
2
3 queries = [
4 "የጸጥታ ጥበቃው ምክር ቤት በደቡብ ሱዳን ላይ የተጣለውን የጦር መሣሪያ ማዕቀብ ለዓመት አራዘመ" ,
5 ]
6
7 documents = [
8 [
9 "አስመላሽ ተካ ለኢትዮጵያ ቋንቋዎች የማሽን ትርጉም አገልግሎት የሚያቀርበው ልሳን ኩባንያ ተባባሪ መሥራች ነው። መቀመጫውን በርሊን ያደረገው ልሳን በሥራው ከአርቴፊሺያል ኢንተለጀንስ ጋር በጥብቅ ይተሳሰራል። አስመላሽ የአንድ ለአንድ እንግዳ ነው። አሜሪካ እና ቻይና ስለሚወዳደሩበት ቴክኖሎጂ እና ለአፍሪካ ስለሚኖረው ፋይዳ እሸቴ በቀለ አነጋግሮታል።" ,
10 "በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሃድያ ዞን ጊቤ ወረዳ በሚገኙ 12 ቀበሌዎች መሠረታዊ የመንግሥት አገልግሎት መስጫ ተቋማት በሙሉና በከፊል በመዘጋታቸው መቸገራቸውን ነዋሪዎች አመለከቱ። ከባለፈው ዓመት ጀምሮ የጤና፣ የትምህርት እና የግብር አሰባሰብ ሥራዎች በየአካባቢያቸው እየተከናወኑ አለመሆናቸውንም ለዶቼ ቬለ ተናግረዋል።" ,
11 "የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል እና የቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ የነበሩት አቶ ክርስቲያን ታደለ እና የአማራ ክልል ምክር ቤት አባል የሆኑት አቶ ዮሐንስ ቧያለው ከቃሊቲ ወደ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት መዛወራቸውን ጠበቃቸው ተናገሩ።" ,
12 "ከተደጋጋሚ መሬት መንቀጥቀጥ በኋላ አፋር ክልል እሳት ከመሬት ውስጥ ሲፈላ ታይቷል፡፡ ከመሬት ውስጥ እሳትና ጭስ የሚተፋው እንፋሎቱ ዛሬ ማለዳውን 11 ሰዓት ግድም ከከባድ ፍንዳታ በኋላየተስተዋለ መሆኑን የአከባቢው ነዋሪዎች እና ባለስልጣናት ለዶቼ ቬለ ተናግረዋል፡፡ አለት የሚያፈናጥር እሳት ነው የተባለው እንፋሎቱ በክልሉ ጋቢረሱ (ዞን 03) ዱለቻ ወረዳ ሰጋንቶ ቀበሌ መከሰቱን የገለጹት የአከባቢው የአይን እማኞች ከዋናው ፍንዳታ በተጨማሪ በዙሪያው ተጨማሪ ፍንዳታዎች መታየት ቀጥሏል ባይ ናቸው፡፡" ,
13 "ከ15 የተባበሩት መንግሥታት የጸጥታ ጥበቃ ምክር ቤት አባላት መካከል ትላንት ዓርብ በነበረው ድምጽ አሰጣጥ ዘጠኙ የውሳኔ ሐሳቡን ደግፈዋል። የውሳኔ ሐሳቡ ያገኘው የድጋፍ ድምጽ ለመጽደቅ ከሚያስፈልገው ዝቅተኛው ነው። ስድስት ሀገራት ማለትም ሩሲያ፣ ቻይና፣ አልጄሪያ፣ ሴራ ሊዮን፣ ሶማሊያ እና ፓኪስታን ድምጸ ተዓቅቦ አድርገዋል።" ,
14 ]
15 ]
16
17 documents_ids = [
18 [ 1 , 2 , 3 , 4 , 5 ] ,
19 ]
20
21 model = models . ColBERT (
22 model_name_or_path = "rasyosef/colbert-roberta-amharic-base" ,
23 )
24
25 queries_embeddings = model . encode (
26 queries ,
27 is_query = True ,
28 )
29
30 documents_embeddings = model . encode (
31 documents ,
32 is_query = False ,
33 )
34
35 reranked_documents = rank . rerank (
36 documents_ids = documents_ids ,
37 queries_embeddings = queries_embeddings ,
38 documents_embeddings = documents_embeddings ,
39 )
Evaluation
Metrics
Col BERTTriplet
Evaluated with pylate.evaluation.colbert_triplet.ColBERTTripletEvaluator
Metric Value accuracy 0.9831
Training Details
Training Dataset
Click to expand
Unnamed Dataset
Size: 76,474 training samples
Columns: query_id, passage_id, query, positive, negative_1, negative_2, negative_3, and negative_4
Approximate statistics based on the first 1000 samples:
query_id passage_id query positive negative_1 negative_2 negative_3 negative_4 type string string string string string string string string details min: 22 tokens mean: 28.29 tokens max: 32 tokens min: 22 tokens mean: 27.35 tokens max: 32 tokens min: 6 tokens mean: 15.67 tokens max: 32 tokens min: 32 tokens mean: 32.0 tokens max: 32 tokens min: 32 tokens mean: 32.0 tokens max: 32 tokens min: 32 tokens mean: 32.0 tokens max: 32 tokens min: 32 tokens mean: 32.0 tokens max: 32 tokens min: 32 tokens mean: 32.0 tokens max: 32 tokens
Samples:
query_id passage_id query positive negative_1 negative_2 negative_3 negative_4 0ca6be67788e87a3c1d4719a9b75fbac84e77970cceefd0e0f5ee539e4064239የጋሞ ዞን ሕዝቦች ዘመን መለወጫ ዮ ማስቃላ በዓልን በዩኔስኮ ለማስመዝገብ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀአዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጋሞ ዞን ሕዝቦች ዘመን መለወጫ ዮ ማስቃላ በዓልን በዩኔስኮ ለማስመዝገብ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ፡፡የዞኑ ባህል ቱሪዝም እና ስፖርት መምሪያ ኃላፊ አቶ ዘነበ በየነ እንዳሉት የጋሞ ሕዝቦች ማስቃላ በዓል በአለም ቱሪስቶች የሚጎበኝ ለማድረግ በመንከባከብ በዩኔስኮ ለማስመዝገብ ስራዎች እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል፡፡በዚህ ዓመት ከፍተኛ የቱሪስት ፍሰት መኖሩን የተናገሩት አቶ ዘነበ ይህም የሆነው በጋሞ አባቶች ጥረት ነው ብለዋል፡፡በዚህም የጋሞ ዞን ሰላም በመሆኑ ከቱሪዝም ዘርፍ ከ98 ሚሊየን ብር በላይ መገኘቱን ከዞኑ መንግስት ኮሚኒኬሽን መረጃ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡የጋሞ ዞን ምክትል አስተዳዳሪ አቶ ብርሃኑ ዘውዴ በበኩላቸው ዞኑ የበርካታ የቱሪስት መስህቦች መገኛ መሆኑን ገልፀዋል።ሰላም ሲጠበቅ ባህል፣ ወጎች፣ የተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ መስህቦችን ለአለም ሕዝብ እንዲተዋወቅ እድል በመፍጠር ፤ዘርፉ ለዞኑ ኢኮኖሚኖሚ ማህበራዊ እድገት ላይ ከፍተኛ ድርሻ ያለው መሆኑንም ገልፀዋል፡፡አዲስ አበባ፡- አገራዊ ባህላዊ እሴቶች ሳይበረዙና ሳይከለሱ ይበልጥ ማደበር፣ መጠበቅና ለቀጣይ ትውልድ ማስተላለፍ እንደሚገባ ተገለፀ፡፡የኢሬቻ በዓልን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀው ኤግዚቢሽን እና ባዛር ትናንት በኢግዚቢሽን[object Object]ማእከል በይፋ ተመርቆ በተከፈተበት ወቅት የኢፌዴሪ ባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶክተር ሂሩት ካሳው እንደገለፁት፣ አገራዊ ባህላዊ[object Object]እሴቶች አገርን፣ ህዝብንና ትውልድን ከዘመን ዘመን የሚያሻግሩ ታላቅ ጥበብና እውቀት ናቸው፡፡እነዚህን ባሕላዊ እሴቶች በአግባቡ[object Object]ተንከባክቦ ለአገር ሰላም ፣ልማት፣ለህዝብ ለህዝብ ትስስር እና እድገት ማዋል አሁን ካለው ትውልድ ይጠበቃል፡፡ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱም የሁሉንም የአገሪቱ ባህላዊ እሴቶች የመንከባከብ ፣የመጠበቅና የማልማት ስራዎች እያከናወነ መሆኑን[object Object]የጠቆሙት ሚኒስትሯ፣‹‹ይህ ትውልድም ባህላዊ እሴቱን ሳይበርዝ ሳይከልስ ማደበር፣መጠበቅና ማስተላለፍ ይገባዋል››ብለዋል፡፡የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በበኩላቸው፣ ኢሬቻ ኩርፊያና ጠብ እንደማይወዱ፣ የሰላም፣[object Object]የፍቅር የይቅርታ የአንድነትና የመተባበር ባህል መሆኑንም አብራርተዋል፡፡ በአሁኑ ወቅትም ሁሉም ብሄር ብሄረሰቦች የራሳቸውን ባህል[object Object]ከማክበርና ከመንከባከብ በተጓደኝ ኢሬቻንም ‹‹የእኔ ነው›› በሚል እያከበረው እንደሚገኝ ተናግረዋል፡፡የኢሬቻ በዓል አከባበር እየጎለበተ[object Object]በመጣ ቁጥር የሁሉም ብሄር፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ተሳትፎ በዚያው ልክ መጨመሩን ያስገነዘቡት አቶ ሽመልስ፣ ዘንድሮም በዓሉ በሰላም[object Object]እና በደስታ በጋራ እንደሚከበር አስታውቀዋል፡፡ ኢሬቻን ጨምሮ ሌሎች የኢትዮጵያ[object Object]ቱባ ባህላዊ እሴቶች ሳይበረዙና ሳይከለሱ ይበልጥ ለማደበርና ለመጠበቅ እና ለማስተዋወቅ ሁሉም በትብብር ሊሰራ እንደሚገባ አስገንዘበዋል፡፡[object Object]የኢሬቻ በዓልን ምክንያት በ...አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሸንዳ፣ ሻደይ፣ አሸንድዬ፣ ሶለል፣ ማሪያና ዓይኒ ዋሪ በዓል በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የትምህርት፣ ሳይንስና ባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) የማይዳሰስ ቅርስ ሆኖ እንዲመዘገብ የማስመረጫ ሰነድ ዝግጅት መጠናቀቁን የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለስልጣን አስታውቋል።የባለስልጣኑ የባህል ተመራማሪ አቶ ገዛኸኝ ግርማ የአሸንዳ፣ ሻደይና አሸንድዬ የልጃገረዶች በዓል በዩኔስኮ እንዲመዘገብ በርካታ ስራዎች መከናወናቸውን አስታውሰዋል።በአሁኑ ሰዓትም በዓሉ በማይዳሱ የሰው ልጆች ወካይ ቅርስነት እንዲመዘገብ የማስመረጫ ሰነድና አስፈላጊ ጥናቶች ዝግጅት ተጠናቆ በመጭው መጋቢት ወር እንደሚላክ መግለጻቸውን ኢዜአ ዘግቧል።በዓሉ በመንግስታቱ ድርጅት በማይዳሰስ ቅርስነት እንዲመዘገብ የሚወሰን ከሆነ የኢትዮጵያ አምስተኛው የማይዳሰስ የዓለም የሰው ልጆች ወካይ ቅርስ ይሆናል።የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ እንደገና ደሳለኝ በበኩላቸው፥ ኢትዮጵያ ካላት የተፈጥሮ፣ የታሪክ፣ የባህል ሃብትና አቅም አንጻር በቱሪዝሙ የሚፈለገውን ያህል አለመጠቀሟን ተናግረዋል።ሃላፊው በአሁኑ ወቅት 8 የሚሆኑ ታላላቅ ጥንታዊ፣ ታሪካዊና ባህላዊ ቅርሶች በዩኔስኮ ጊዜያዊ መዝገብ ላይ ሰፍረው እንደሚገኙ ጠቁመዋል።የአሸንዳ፣ ሻደይ፣ አሸንድዬና ሶለል በዓል በዩኔስኮ መመዝገብ ሀገሪቷ ከቱሪዝም የምታገኘውን ገቢ ከማሳደጉ ባሻገር የአማራና የትግራይ ክልሎችን ህዝቦች ይበልጥ የሚያቀራርብና የሚያስተሳስር እንደሚሆን ይጠበቃል።ኢትዮጵያ በዩኔስኮ በማይዳሰሱ የሰው ልጆች ወካይ ቅርስነት ያስመዘገበቻቸው በዓላት የመስቀል ደመራ፣ የጥምቀት፣ ፍቼ ጨምበላላ እና የገዳ ስርዓት መሆናቸው ይታወቃል።ጅግጅጋ ፣ ህዳር 30 /2006/ዋኢማ/ – በየዓመቱ ህዳር 29 ቀን የሚከበረው ህገ-መንግስቱ የፀደቀበት የብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል ለቱሪዝም ኢንዱስትሪው እድገት ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንደሚኖረው የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር አቶ አሚን አብዱልቃድር ገለፁ፡፡ሚኒስትሩ በተለይ ለዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል እንደገለፁት፤ የብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ባህላዊ አለባበስ፣ አመጋገብና ባህላዊ ምግቦቻቸውን በዓለም አቀፍ ደረጃ ታዋቂ በማድረግ የሀገሪቱን ከቱሪዝም ዘርፍ የምታገኘውን የውጪ ምንዛሬ ገቢ ማሳደግ ይገባል፡፡የብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ባህልና ቅርሶቻቸውን ጠብቆ ለማቆየት የሚያስችሉ የባህል ማዕከላት በየክልሉ እየተገነባ መሆኑን የገለፁት ሚኒስትሩ፤ ቅርሶቹ ተጠብቀው ለመጪው ትውልድ በማስተላለፍ በኩልም የሚኖረው ፋይዳ የጎላ ነው ሲሉ ተናግረዋል፡፡በተለይም በሶማሌ ክልል 8ኛው የብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል መከበሩ ከከፍተኛ እስከ ታዳጊ ክልሎች በዓሉን ለማክበር የሚያስችል አቅም እንዳላቸው የሚያሳይ ነው ካሉ በኋላ፤ በዓሉ በሶማሌ ክልል መከበሩ ደግሞ ስለ ኢትዮጵያ ሶማሌ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች በርካታ ነገሮችን እንዲያውቁ እንደሚረዳቸው ጠቁመው፤ ሌሎች ክልሎችም ከሶማሌ ክልል ዝግጅት በርካታ የተሞክሮ የልምድ ልውውጥ እንዲያገኙ እንደሚያስችላቸው ሚኒስትሩ መናገራቸውን ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል፡፡“ዛሬ በታላቅ ድምቀት የምናከብረው የጥምቀት በዓል በአለም ቅርስነት በተመዘገበበት ወቅት ነው” ዶክተር ሂሩት ካሳውባሕር ዳር፡ ጥር 11/2013 ዓ.ም (አብመድ) “ዛሬ በታላቅ ድምቀት የምናከብረው የጥምቀት በዓል በዩኔስኮ በዓለም በማይዳሰስ ወካይ ቅርስነት በተመዘገበበት ወቅት ነው” ሲሉ የባህል እና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶክተር ሂሩት ካሳው ገለጹ።ዶክተር ሂሩት ዛሬ በአዲስ አባበ ጃን ሜዳ እየተከበረ በሚገኘው የጥምቀት በዓል ላይ ተገኝተው ለኢትይጵያውያን የእምነቱ ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።የጥምቀት በዓል በሀገራችን የሚወደድ እና የሚናፈቅ ዓመታዊ በዓል ነው ብለዋል።በዚሁ ወቅት የጥምቀት በዓል ዩኔስኮ በዓለም በማይዳሰስ ወካይ ቅርስነት ከተመዘገበ አንድ ዓመት አልፎታል ነው ያሉት።“በዚች ውብ ሀገር የምንኖር ኢትዮጵያውያን የቀደምት እናት እና አቦቶቻችንን ቱፊት ተረክበን፤ተንከባክበን እና ጠብቀን ለተከታይ ትውልድ ማሻገር አለብን” በማለት ተናግረዋል።ሚኒስትሯ ለዚህ ደግሞ ሃይማኖታዊ አስተምህሮዎችን በሚገባ ማወቅ እንደሚገባና በተግባር መኖር አስፈላኒጊ ነው ያሉት።ዶክተር ሂሩት ጥምቀትን ጨምሮ በሀገራችን የተለያዩ አካባቢዎች የሚከበሩ ባህላዊም ሆነ ሃይማኖታዊ በዓላት በሚከበሩበት ወቅት በጋራ እና በመደጋገፍ የማክበር ባህላዊ እሴቶች መኖራቸውን ጠቅሰዋል።“ፈጣሪ ያለ ፍቅር አይገኝምና ፍቅርን አስቀድመን፤አንዳችን ለሌላችን ዘብ በመቆም፤ እየተደጋገፍን የፍቅራችንን መልካም መዓዛ ለተከታይ ትውልድ ማስረከብ ይጠበቅብናል” ብለዋል።የባህል እና ቱሪዝም ሚኒስትሯ በተለይም የሃይማኖት አባቶችን እና የስጋ እናትና አባቶችን ምክር በመስማት በሚገባ መተግበር ይገባል በማለት ተናግረዋል።“ሀገር ክፉም ሆነ በጎ የሚባለው በውስጡ በሚኖሩ ሰዎች ተግባር በመሆኑ መል...
Loss: pylate.losses.contrastive.Contrastive
Evaluation Dataset
Unnamed Dataset
Size: 4,000 evaluation samples
Columns: query_id, passage_id, query, positive, negative_1, negative_2, negative_3, and negative_4
Approximate statistics based on the first 1000 samples:
query_id passage_id query positive negative_1 negative_2 negative_3 negative_4 type string string string string string string string string details min: 22 tokens mean: 26.74 tokens max: 32 tokens min: 22 tokens mean: 27.3 tokens max: 32 tokens min: 6 tokens mean: 15.43 tokens max: 32 tokens min: 32 tokens mean: 32.0 tokens max: 32 tokens min: 32 tokens mean: 32.0 tokens max: 32 tokens min: 32 tokens mean: 32.0 tokens max: 32 tokens min: 32 tokens mean: 32.0 tokens max: 32 tokens min: 32 tokens mean: 32.0 tokens max: 32 tokens
Samples:
query_id passage_id query positive negative_1 negative_2 negative_3 negative_4 000020ad079f13ca77c92b6fa6ebfda5ab51b3930d461d5743e6b13b01263f91‹‹የአገር መከላከያ ሠራዊት ተዋጽኦ እንደ ተወካዮች ምክር ቤት መቀመጫ የሚከፋፈል አይደለም›› ጄኔራል ሳሞራ የኑስየአገር መከላከያ ሠራዊት ብሔራዊ ተዋጽኦ የጠበቀና የተመጣጠነ መሆን ያለበት ቢሆንም እንደ የተወካዮች ምክር ቤት መቀመጫ የሚከፋፈል እንዳልሆነ፣ የጦር ኃይሎች ጠቅላላ ኤታ ማዦር ሹም ጄኔራል ሳሞራ የኑስ ተናገሩ፡፡በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ዋና ከተማ በሆነችው በባህር ዳር ከተማ የተከበረውን ሦስተኛውን የሠራዊት ቀን ምክንያት በማድረግ በተዘጋጀው የውይይት መድረክ (ሲምፖዝየም)፣ ‹‹የኢፌዲሪ መከላከያ ሠራዊት ከየት ወዴት?›› በሚል ርዕስ ጥናታዊ ጽሑፍ ያቀረቡት ጄኔራል ሳሞራ የመከላከያ ሠራዊት አመጣጥ፣ ዕድገትና አሁን የሚገኝበትን ደረጃ ተንትነዋል፡፡ቀደም ሲል ደርግን ያሸነፈው የኢሕአዴግ ሠራዊት የአሁኑ መከላከያ ሠራዊት መሠረት እንደሆነ አስታውሰው፣ ለማመጣጠን ሲባል ከ30 ሺሕ በላይ ነባር ታጋዮች እንዲቀነሱ የተደረገበት ምክንያት ብሔራዊ አስተዋጽኦን ለማጠናከር እንደሆነ ገልጸዋል፡፡ ‹‹ለታጋዮችም ሆነ ለአመራሮች ፈታኝና ከባድ ውሳኔ የነበረ ቢሆንም ለሕዝብ ጥቅም ሲባል ወስነናል፤›› በማለት የገለጹት ጄኔራል ሳሞራ፣ በመከላከያ ሠራዊት አነስተኛ ተሳትፎ ከነበራቸው ብሔር ብሔረሰቦች አዲስ አባላት በመመልመል፣ ከወንጀል ነፃ የሆኑ ተፈላጊ ችሎታና ሙያ የነበራቸው የደርግ ሠራዊት አባላትም ታክለውበት ሠራዊቱ እንደ አዲስ መደራጀቱን አብራርተዋል፡፡ በወቅቱ ካልተቀነሱት የሕወሓት ታጋዮች ላይ ሁለት ማዕረግ እንደተቀነሰ፣ በአንፃሩ ደግሞ ለሌሎች ብሔር ተወላጆች ላይ ሁለት ማዕረግ እንዲጨመር መደረጉን አስታውሰዋል፡፡ ኢሕአዴግ ውስጥ ከተፈጠረው መከፋፈል በኋላ በተደረገው የተሃድሶ እንቅስቃሴ መሠረት የሠራዊቱ ማነቆ የነበሩ ችግሮችና አስተሳሰቦች መወገዳቸውንም አውስተዋል፡፡ አዲሱ የሠራዊት ግንባታ ሕገ መንግሥታዊ ተልዕኮዎችን የሚያሳካ፣ የመከላከል ቁመናው የማይደፈር ሆኖ ...ማንኛውም ሰው በሕግ የተፈቀደ መሣሪያ በሁለት ዓመት ገደብ ውስጥ የማስመዝገብ ግዴታ አለበትከአገር መከላከያ ሠራዊት አባላት በስተቀር ሌሎች በክልል መንግሥታትና በፌዴራል መንግሥት የተደራጁ ሕግ አስከባሪ አካላትና ግለሰቦች እንዲታጠቁ የሚፈቀድላቸውን የጦር መሣሪያ አያያዝ በሚወስነው ረቂቅ አዋጅ ላይ፣ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በርካታ ማሻሻያዎችን በማድረግ አፀደቀ።አዋጁ ለግለሰብ የሚፈቀድ የጦር መሣሪያ የታጠቀ ማንኛውም ሰው የታጠቀውን መሣሪያ በሁለት ዓመት የጊዜ ገደብ ውስጥ እንዲያስመዘግብም አስገዳጅ ድንጋጌ ይዟል። የጦር መሣሪያ አስተዳደርና ቁጥጥር የሚል ስያሜ የተሰጠው ይህ አዋጅ ሕግ አስከባሪ ለሚለው ቃል ትርጓሜ የሚሰጥ ሲሆን፣ በዚህም መሠረት የፌደራልና የክልል ፖሊስ ኮሚሽኖች፣ ሚሊሻ፣ የፌደራልና የክልል ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር፣ የፌዴራልና የክልል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ተቋማትና ፍትሕ ቢሮዎች፣ የኢትዮጵያ ዱር እንስሳት ልማትና ጥበቃ ባለሥልጣን መሆናቸው በሕጉ ተመልክቷል።እነዚህ አካላት ሊታጠቁዋቸው የሚችሉዋቸው የጦር መሣሪያ ዓይነቶች ሽጉጥ፣ አውቶማቲክ ያልሆነ ወይም ግማሽ አውቶማቲክ የሆነ ጠብመንጃ፣ ቦምብና ሌሎች ተያያዥ ዕቃዎች ሊሆኑ እንደሚችሉ ረቂቅ አዋጁ በአንቀጽ ሰባት ሥር ይዘረዝር ነበር።ለግለሰብ የሚፈቀደው የጦር መሣሪያ አንድ ሽጉጥ ወይም አንድ አውቶማቲክ ያልሆነ ጠብመንጃ፣ ወይም አንድ ግማሽ አውቶማቲክ ጠብመንጃ ብቻ መሆኑን ረቂቁ ይዘረዝር ነበር። ራሳቸውን ለመከላከልና የአካባቢያቸውን ደኅንነት ለማስጠበቅ በተለምዶ የጦር መሣሪያ የሚያዝባቸው አካባቢዎች ነዋሪ የሆኑና የጦር መሣሪያ የያዙ ሰዎች፣ የያዙት የጦር መሣሪያ በረቂቅ ሕጉ ለግለሰብ ያልተከተለ የጦር መሣሪያ ዓይነት እስከሆነ ድረስ፣ ሕጉ ከፀደቀ በኋላ በሚወጣ የጊዜ ሰሌዳ በየአካባቢው ሥ...የአገር መከላከያ ሚኒስቴር ዓርብ ታኅሳስ 23 ቀን 2013 ዓ.ም. በሰጠው መግለጫ፣ የቀድሞ የትራንስፖርት ሚኒስትር ደኤታ ወ/ሮ ሙሉ ገብረ እግዚአብሔርና በርካታ ወታደራዊ መኮንኖች መማረካቸውን፣ እንዲሁም በርካቶች መደምሰሳቸውን አስታወቀ፡፡የመከላከያ ሚኒስቴር የኃይል ሥምሪት መምርያ ኃላፊ ብርጋዴር ጄኔራል ተስፋዬ አያሌው በሰጡት መግለጫ፣ ሕወሓትን በመወከል የፓርላማ አባል የነበሩት ሚኒስትር ዴኤታዋ ሲማረኩ፣ የማይካድራውን ጭፍጨፋ የመሩት ኮሎኔል የማነ ገብረ ሚካኤልን ጨምሮ ዕርምጃ የተወሰደባቸውን የሕወሓት መለስተኛ አመራሮችና መኮንኖች ማንነት ይፋ አድርገዋል፡፡ጄኔራል መኮንኑ በርካታ የሕወሓት ከፍተኛ አመራሮች፣ እንዲሁም ወታደራዊ መኮንኖች መማረካቸውንና መደምሰሳቸውን ገልጸዋል። በትግራይ ክልል ጦርነት ቀስቅሶ የተሸነፈው ኃይል የሞቱበትን ከፍተኛ አመራሮቹን ከሰብዓዊ ርህራሔ በተቃራኒ፣ እንዳይታወቁ በማለት አንገታቸውን ቆርጦ ለየብቻ ስለሚቀብራቸው ለመለየት አዳጋች መሆኑን አስረድተዋል።የአገር መከላከያ ሠራዊትና የፌዴራል ፖሊስ ተቀናጅተው በወሰዱት ዕርምጃ በርካቶች መማረካቸውን፣ እጅ ለመስጠት ፈቃደኛ ያልሆኑት መደምሰሳቸውን ብርጋዴር ጄኔራል ተስፋዬ ጠቁመዋል።ዕርምጃ ተወስዶባቸዋል የተባሉት ኮሎኔል ዓለም ገብረ መድኅን፣ ኮሎኔል ቢንያም ገብረ መድኅን፣ ኮሎኔል አምባዬ፣ ኮሎኔል ማሾ፣ ኮሎኔል ይርጋ ሥዩም፣ ኮሎኔል አጽብሃ፣ ኮሎኔል ተስፋዬ ገብረ መድኅን፣ ኮሎኔል ዮሐንስ ካልአዩ፣ ኮሎኔል ተክለ እግዚአብሔር፣ ሌተና ኮሎኔል ብርሃኔ ቶላና ሌሎች በስም ያልተገለጹ አራት ኮሎኔሎችና ሁለት የዞን አመራሮች ይገኙበታል ሲሉ አስረድተዋል።ከተማረኩት ወ/ሮ ሙሉ በተጨማሪ ዓለም ብርሃኔ (ዶ/ር)፣ ኮሎኔል መብርሃቱ ገብረ መድኅን፣ ኮሎኔል ሀዱሽ ሃጎስ፣ ኮሎኔል ህሉፍ ተክለ መድኅን፣ ...አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የቀድሞው የኢትዮጵያ የመከላከያ ሠራዊት በመከላከያ ሠራዊት ላይ የተፈጸመው ክህደት እንዳስቆጣው አስታወቀ።የቀድሞው የኢትዮጵያ የመከላከያ ሠራዊት አመራሮች ጋዜጣዊ መግለጫ የሰጡ ሲሆን መንግስት ጥሪ ካደረገላቸው ከመከላከያ ሰራዊት ጎን ለውጊያ ለመሠለፍ ዝግጁ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡ህወሓት ከዚህ በፊት የቀድሞ የሠራዊት አባላትን የበታተነ መሆኑን ያስታወሱት አመራሮቹ አሁንም ይህን ዓላማውን እንደገና ለማሳካትና የሥልጣን ጥማቱን ለማርካት መከላከያ ሠራዊት ላይ ጥቃት መፈጸሙን ነው በመግለጫቸው ያስረዱት፡፡የመከላከያ ሠራዊት ለሀገሩ ሲዋደቅ የቆየና ለሕዝብ የሞተ፣ የደማና የቆሰለ መሆኑን አስታውሰው በሠራዊቱ ላይ የተፈፀመው ጥቃት እጅጉን እንዳስቆጣቸውና ቡድኑ እስከሚደመሰስ ድረስ አብረው ለመዋጋት ዝግጁ መሆናቸውን በመግለጫቸው አረጋግጠዋል።በአሁን ጊዜ በሁሉም የሀገሪቱ ክፍሎች ከ274 በላይ ቅርንጫፎችን ይዞ በመንቀሳቀስ ላይ የሚገኘው ድርጅቱ በውስጡም ከአንድ ሚሊየን በላይ የሠራዊት አባላት እንዳሉት ከኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ገጽ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።ከ21 ዓመት በላይ የሆነ ጤነኛ ሰው ለግለሰብ የሚፈቀድ የጦር መሣሪያ ፈቃድ በማውጣት ሊታጠቅ ይችላልበጦር መሣሪያ ንግድና በድለላ ለሚሰማሩ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ ይሰጣልከአገር መከላከያ ሠራዊት አባላት በስተቀር ሌሎች በክልል መንግሥታትና በፈዴራል መንግሥት የተደራጁ ሕግ አስከባሪ አካላት፣ መታጠቅ የሚችሉትን የጦር መሣሪያ ዓይነት የሚወስን ረቂቅ ሕግ ተጠናቆ ለውይይት ቀረበ። ረቂቅ ሕጉ የተዘጋጀው በፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ሥር በተዋቀረ የሕግና ከጉዳዩ ጋር የተገናኘ የቴክኒክ ዕውቀት ባላቸው የባለሙያዎች ቡድን ሲሆን፣ የሕግ ሰነዱ ተጠናቆ በአሁኑ ወቅት ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት እየተደረገበት እንደሚገኝ ምንጮች ገልጸዋል። ሪፖርተር ያገኘው ረቂቅ የሕግ ሰነድ ‹‹የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የጦር መሣሪያ ቁጥጥር አዋጅ›› የሚል መጠሪያ የተሰጠው ሲሆን፣ የጦር መሣሪያ ቁጥጥር የአገርንና የሕዝብን ሰላምና ፀጥታ ለማስጠበቅ፣ እንዲሁም የዜጎችንና የሕዝቦችን መብትና ደኅንነት ለማስከበር አስፈላጊ መሆኑን በመገንዘብ የተረቀቀ መሆኑን የሰነዱ መግቢያ ያስገነዝባል። በማከለም ግለሰቦች የታጠቋቸው የጦር መሣሪያዎች የኅብረተሰቡን ሰላምና ፀጥታ ለማስጠበቅ ተግባር ብቻ ሊውል የሚቻልበትን አሠራር መፍጠር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፣ እንዲሁም በሥራ ላይ ባሉ ሕጎችና አሠራሮች ያልተሸፈኑ ጉዳዮችን በዝርዝር ሕግ መደንገግና ወጥነት ያለው ሥርዓት መፍጠር በማስፈለጉ ሕጉ መዘጋጀቱን የሕግ ሰነዱ መግቢያ አንቀጾች ያስረዳሉ። ረቂቅ ሕጉ ለፀጥታ አስከባሪ አካላት የሚፈቀድ የጦር መሣሪያ ዓይነትና ብዛትን የሚደነግግ ሲሆን፣ የሕግ (ፀጥታ) አስከባሪ አካላት ለሚለውም የሕግ ትርጓሜ አካቷል። ‹‹ሕግ አስከባሪ ማለት የፌደራልና የክልል ፖሊስ ኮሚሽኖች፣ የፌደራልና የክልል ማረሚያ ቤ...
Loss: pylate.losses.contrastive.Contrastive
Training Hyperparameters
Non-Default Hyperparameters
eval_strategy: steps
per_device_train_batch_size: 32
per_device_eval_batch_size: 32
learning_rate: 1e-05
num_train_epochs: 4
fp16: True
All Hyperparameters
Click to expand
overwrite_output_dir: False
do_predict: False
eval_strategy: steps
prediction_loss_only: True
per_device_train_batch_size: 32
per_device_eval_batch_size: 32
per_gpu_train_batch_size: None
per_gpu_eval_batch_size: None
gradient_accumulation_steps: 1
eval_accumulation_steps: None
torch_empty_cache_steps: None
learning_rate: 1e-05
weight_decay: 0.0
adam_beta1: 0.9
adam_beta2: 0.999
adam_epsilon: 1e-08
max_grad_norm: 1.0
num_train_epochs: 4
max_steps: -1
lr_scheduler_type: linear
lr_scheduler_kwargs: {}
warmup_ratio: 0.0
warmup_steps: 0
log_level: passive
log_level_replica: warning
log_on_each_node: True
logging_nan_inf_filter: True
save_safetensors: True
save_on_each_node: False
save_only_model: False
restore_callback_states_from_checkpoint: False
no_cuda: False
use_cpu: False
use_mps_device: False
seed: 42
data_seed: None
jit_mode_eval: False
use_ipex: False
bf16: False
fp16: True
fp16_opt_level: O1
half_precision_backend: auto
bf16_full_eval: False
fp16_full_eval: False
tf32: None
local_rank: 0
ddp_backend: None
tpu_num_cores: None
tpu_metrics_debug: False
debug: []
dataloader_drop_last: False
dataloader_num_workers: 0
dataloader_prefetch_factor: None
past_index: -1
disable_tqdm: False
remove_unused_columns: True
label_names: None
load_best_model_at_end: False
ignore_data_skip: False
fsdp: []
fsdp_min_num_params: 0
fsdp_config: {'min_num_params': 0, 'xla': False, 'xla_fsdp_v2': False, 'xla_fsdp_grad_ckpt': False}
fsdp_transformer_layer_cls_to_wrap: None
accelerator_config: {'split_batches': False, 'dispatch_batches': None, 'even_batches': True, 'use_seedable_sampler': True, 'non_blocking': False, 'gradient_accumulation_kwargs': None}
deepspeed: None
label_smoothing_factor: 0.0
optim: adamw_torch
optim_args: None
adafactor: False
group_by_length: False
length_column_name: length
ddp_find_unused_parameters: None
ddp_bucket_cap_mb: None
ddp_broadcast_buffers: False
dataloader_pin_memory: True
dataloader_persistent_workers: False
skip_memory_metrics: True
use_legacy_prediction_loop: False
push_to_hub: False
resume_from_checkpoint: None
hub_model_id: None
hub_strategy: every_save
hub_private_repo: None
hub_always_push: False
gradient_checkpointing: False
gradient_checkpointing_kwargs: None
include_inputs_for_metrics: False
include_for_metrics: []
eval_do_concat_batches: True
fp16_backend: auto
push_to_hub_model_id: None
push_to_hub_organization: None
mp_parameters:
auto_find_batch_size: False
full_determinism: False
torchdynamo: None
ray_scope: last
ddp_timeout: 1800
torch_compile: False
torch_compile_backend: None
torch_compile_mode: None
dispatch_batches: None
split_batches: None
include_tokens_per_second: False
include_num_input_tokens_seen: False
neftune_noise_alpha: None
optim_target_modules: None
batch_eval_metrics: False
eval_on_start: False
use_liger_kernel: False
eval_use_gather_object: False
average_tokens_across_devices: False
prompts: None
batch_sampler: batch_sampler
multi_dataset_batch_sampler: proportional
Training Logs
Epoch Step Training Loss Validation Loss accuracy 0.4184 1000 0.3003 - - 0 0 - - 0.9791 0.4184 1000 - 0.1812 - 0.8368 2000 0.169 - - 0 0 - - 0.9814 0.8368 2000 - 0.1654 - 1.2552 3000 0.1072 - - 0 0 - - 0.9826 1.2552 3000 - 0.1613 - 1.6736 4000 0.0733 - - 0 0 - - 0.9831 1.6736 4000 - 0.1574 - 2.0921 5000 0.0556 - - 0 0 - - 0.9828 2.0921 5000 - 0.1624 - 2.5105 6000 0.0337 - - 0 0 - - 0.9829 2.5105 6000 - 0.1597 - 2.9289 7000 0.0318 - - 0 0 - - 0.9831 2.9289 7000 - 0.1590 - 3.3473 8000 0.023 - - 0 0 - - 0.9833 3.3473 8000 - 0.1591 - 3.7657 9000 0.0216 - - 0 0 - - 0.9832 3.7657 9000 - 0.1578 - 0 0 - - 0.9831
Framework Versions
Python: 3.11.12
Sentence Transformers: 4.0.2
PyLate: 1.2.0
Transformers: 4.48.2
PyTorch: 2.6.0+cu124
Accelerate: 1.6.0
Datasets: 3.6.0
Tokenizers: 0.21.1
Citation
@inproceedings{mekonnen2025amharic,
title={Optimized Text Embedding Models and Benchmarks for Amharic Passage Retrieval},
author={Kidist Amde Mekonnen, Yosef Worku Alemneh, Maarten de Rijke },
booktitle={Findings of ACL},
year={2025}
}